ለድህረ-ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ ═════ ❁✿❁ ═════ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና… — DBU Daily News — TG.ME

ለድህረ-ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ
═════ ❁✿❁ ═════

የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ምዝገባ እስከ ሐምሌ 25/2018 ዓ.ም ብቻ ይከናወናል፡፡
የመመዝገቢያ ሊንክ: https:/ngat.ethernet.edu.et
ፈተናውን ለመውሰድ የፋይዳ መታወቂያ የግድ ያስፈልጋል፡፡ የአገልግሎት ክፍያ 750 ብር ሲሆን፤ በምዝገባ ወቅት በቴሌብር በኩል መክፈል ይጠበቅባችኋል።

ደ/ብርሃን ዩነቨርስቲ

@DBU11
@DBU111
👍1
July 26, 2026 8.7K 7 39