የገንዘብ ሚኒስቴር መስከረም 30 ቀን 2018 በደብዳቤ ቁጥር ገ/ኢ/1/9/188 በፃፈው ደብዳቤ በተፈጥሮ ጋዝ… — Ethiopian Customs Clearing Agents — TG.ME

⚜ የገንዘብ ሚኒስቴር መስከረም 30 ቀን 2018 በደብዳቤ ቁጥር ገ/ኢ/1/9/188 በፃፈው ደብዳቤ በተፈጥሮ ጋዝ የሚሰሩ ተሽከርካሪዎች ከጉምሩክ ቀረጥ ነጻ ወደ ሀገር እንዲገቡ ውሳኔ ማሳለፉን ተከትሎ ጥቅምት  03 ቀን 2018 በደብዳቤ ቁጥር 4/0749/18 እና ጥቅምት  06 ቀን 2018 በደብዳቤ ቁጥር 4/0406/18 ከጉምሩክ ኮሚሽን የተላለፈ ሠርኩላር

❤10🙏6👍4
October 17, 2025 16.8K 52