🚨 𝐍𝐄𝐖፦
በርካታ የካታሎኒያ የአካባቢው የክለባችን ደጋፊዎች ባርሴሎና ነገ ከአትሌቲክ ክለብ ጋር ከሚያደርገው ጨዋታ በፊት ለአለም ዋንጫ አሸናፊ የባርሳ ተጫዋቾች ሊያደርገው አቅዶት የነበረውን የክብር እውቅና በማሰረዙ ጆአን ላፖርታን በማህበራዊ ሚዲያ ላይ እያደነቁት ይገኛሉ።
ደጋፊዎቹ የካታሎኒያ ደጋፊዎችን ስሜት ስላከበረ እና በኤልቼ ስታዲየም ውጭ የካታሎኒያ ኤስቴላዳ ባንዲራ ይዞ ጥቃት ደርሶበታል ከተባለው ወጣት ደጋፊ ጎን መቆሙን በመቀጠሉ ፕሬዝዳንቱን እያመሰገኑት ነው።
@BARCAFANSETHIO
@BARCAFANSETHIO
99
3August 26, 2026 3.4K

