🚨🚨MAJOR BREAKING
የአትሌቲኮ ማድሪድ አመራሮች ለተጨዋቹን መቼም ለባርሴሎና እንደማይሸጡ አሳስበዋል በድጋሚ
🗣"በኢኮኖሚ እና በማህበራዊ ሁኔታ ጎድተውናል፣ እሱን ለባርሳ የመሸጥ እድሉ 0% ነው። ይህ ሁኔታ በገንዘብ ሳይሆን በክብር ነው፣ 0% ለባርሳ የመሸጥ እድል አለ፣ ብዙ ውሸት እና እውነትነት ያለው ዘመቻ አለ። ለዚህ የሚከፍለው አትሌቲኮ ብቻ ነው" ይላሉ ️
medinamarca
@BARCAFANSETHIO
@BARCAFANSETHIO

76
9
9
6
2August 26, 2026 3.4K