#Ambo University አምቦ ዩኒቨርስቲ ለቴክኖሎጂ ተቋም ተማሪዎች በሙሉ ግቢው የፀጥታ ችግር እየፈጠሩ ያሉ አካላት ላይ እርምጃ እየወሰደ ይገኛል ስለሆነም ሁሉም የተቋሙ ተማሪዎች ከነገ ማለትም ታህሳስ 23 ጀምሮ በፕሮግራማቹህ መሰረት በክፍላቹህ ተግኝታቹህ ትምህርታችሁን እንድትከታተሉ በጥብቅ እያሳሰብን ፥ ይህንን በማይፈፅም ተማሪ ላይ ህጋዊ እርምጃ ለመውሰድ የምንገደድ መሆኑን እናሳውቃለን ። ዩንቨርሲቲው Share share 🙏 For any comment👉 @ethiouniversity1bot Share share🙏🙏 ╔═══════════╗ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️ ╚═══════════╝
January 2, 2020 8.6K 2