የነሐሴ 21 ቀን (እርፈታ ለዕግዝእትነ ማርያም) የነግህና የቅዳሴ ግጻዌ ምንባባት፣ ምስባክና ወንጌል
✝️ የነሐሴ 21 ግጻዌ (የቀኑ ምንባባት)
🌅 የነግህ (የኪዳን)
* ምስባክ፦
መዝሙር 44:9-10
> ግዕዝ፦ "ወትቀውም ንግሥት በየማንከ፤ በአልባሰ ወርቅ ዑጽፍት ወኍብርት፤ ስምዒ ወለትየ ወርእዪ ወአጽምዒ እዝነኪ።"
> ትርጉም፦ "በወርቅ ልብስ ተጎናጽፋና ተሸልማ ንግሥቲቱ በስተቀኝህ ትቆማለች፤ ልጄ ሆይ፥ ስሚ፤ እዪ፤ ጆሮሽን ወደ እኔ አዘንብዪ።"
* ወንጌል፦ የሉቃስ ወንጌል 1:39 - 47
📖 የቅዳሴ መልእክታት
* የሐዋርያው ጳውሎስ መልእክት፦ 1ኛ ቆሮንቶስ 7:25 - ፍጻሜ
* የሐዋርያው ዮሐንስ መልእክት፦ 2ኛ ዮሐንስ 1:1 - 6
* የሐዋርያት ሥራ፦ ሐዋርያት ሥራ 16:13 - 18
🎼 የቅዳሴ ምስባክ
> መዝሙር 44:9-10
> ግዕዝ፦
> "አዋልደ ነገሥት ለክብርከ፤ ወትቀውም ንግሥት በየማንከ፤ በአልባሰ ወርቅ ዑጽፍት ወኍብርት።"
> ትርጉም፦
> "የነገሥታት ልጆች ለክብርህ ናቸው፤ በወርቅ ልብስ ተጎናጽፋና ተሸልማ፤ ንግሥቲቱ በስተቀኝህ ትቆማለች።"
☦️ ወንጌልና ቅዳሴ
* ወንጌል፦ የማቴዎስ ወንጌል 25:1 - 19
* ቅዳሴ፦ ቅዳሴ ማርያም
አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ

16
3August 26, 2026 3.3K 1