AAU.COBE/MG/S1/13: post #2474 — TG.ME

በ0 ዓመት የሥራ ልምድ የ27 ሺህ ብር ደመወዝ!

የኢፌዴሪ ጉሙሩክ ኮሚሽን ዕጩ ሠራተኞች ተመልምለው እንዲላኩ ከተማ አስተዳደሩን በጠየቀው መሠረት ።

የኢፌዲሪ ጉምሩክ ኮሚሽን በቁጥር 4/2569/17 + 09/10/2017ዓ/ም በተጻፈ ደብዳቤ ኮሚሽኑ ከክልሎች ብቃት ያላቸው ሠራተኞችን አወዳድሮ ለመቅጠር የሚፈልግ መሆኑን በመግለጽ ዕጩ ተወዳዳሪዎችን መዝግበን እንድናሳውቅ አሳውቀውናል፡፡

https://t.me/Exit_Exams
June 30, 2025 1.3K 7