"5 ቀናት ብቻ ቀሩት!"
ውድ የመኖሪያ ቤት አከራዮች እና ተከራዮች፤
ጊዜው እየፈጠነ ነው!!
የአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ ያስቀመጠው የአከራይ ተከራይ የውል እድሳት ጊዜ ሊጠናቀቅ 5 ቀናት ብቻ ቀርተውታል።
ለምን ውል ማደስ ያስፈልጋል?
✍ የሁለቱንም ወገን ሕጋዊ መብት ለማስከበር
✍የኪራይ ዋጋ ጭማሪ ደንብን (11.5%) አክብሮ
ለመስራት
✍ ከተጨማሪ ቅጣት እና አላስፈላጊ እንግልት
ለመዳን
አገልግሎቱ የሚሰጥበት ቦታ፦
በየክፍለ ከተማው ቤቶች አስተዳደር ፅ/ቤቶች ፤ በየወረዳው እና በሁሉም የመሶብ አንድ ማእከል አገልግሎት መስጫዎች በሚገኙ የአገልግሎት መስጫ ማዕከላት
"አሁኑኑ ውላችሁን በማደስ ሊያጋጥሙ ከሚችሉ አላስፈላጊ ቅጣቶች እና እንግልቶች ራሳችሁን ጠብቁ!”

August 31, 2026 6.8K 32