በውጭ ሀገር ለመማር የሚያስፈልገው ልዩ ተአምር አይደለም—እድሉ ለማንኛውም ተማሪ ክፍት ነው። ትልቁ መሰናክል… — Temari News — TG.ME

በውጭ ሀገር ለመማር የሚያስፈልገው ልዩ ተአምር አይደለም—እድሉ ለማንኛውም ተማሪ ክፍት ነው። ትልቁ መሰናክል አቅም ማነስ ሳይሆን፣ በየቦታው በሚወራው የተጋነነና ያልተረጋገጠ መረጃ ጊዜን ማባከን ነው

11ኛ ወይም 12ኛ ክፍል ላይ ያላችሁ… ማትሪክ ተፈትናችሁ ያለፋችሁም ሆነ ያላለፋችሁየFreshman ተማሪዎች ወይም ከዩኒቨርሲቲ የተመረቃችሁ —ጉዟችሁን የሚቀይረው የሚደርሳችሁ መረጃ ጥራት ብቻ ነው።

Apex Ethiopia የተቋቋመው ይህን ግራ መጋባት ለማስቀረት ነው፦
100% የተረጋገጠ መረጃ፦ ማንኛውም የስኮላርሺፕ፣ የሥራ እና የኢንተርንሺፕ መረጃ ከOfficial ምንጩ ሳይረጋገጥ በፍጹም አይወጣም።

እውነተኛ ልምድ፦ በአሁኑ ወቅት በ NYUYale እና Berea College ከሚማሩ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ቀጥተኛ ተሞክሮ ድጋፍ ታገኛላችሁ።

ሙሉ ታማኝነት፦ ግምት የለም፤ ያልተረጋገጠ ነገር ካለ "አልተረጋገጠም" እንላለን፤ ስህተት ከተፈጠረ ደግሞ በግልጽ አርመን እናሳውቃለን።

አቅሙ ካላችሁ፤ የሚጎድለው ታማኙና እውነተኛው መስመር ብቻ ነው። የወደፊት ጉዟችሁን በጫጫታ ሳይሆን በተረጋገጠ እውነት ላይ መስርታችሁ በማቀድ እንደ USA, Turkey, South Korea, China, Italy ባሉ ሃገራት ወደፊታችሁን በስኬት መጀመር ትችላላችሁ።

👉 @Apex_Ethiopia
👉 @Apex_Ethiopia
👉 @Apex_Ethiopia
❤31👍7🔥2👌1
September 6, 2026 9.6K 3 16