ከአቡ ሁረይራ (رضي الله عنه) ተይዞ፡ ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿مَن عادَ مريضًا، أو… — 💥Mishkat Al _Islam™ — TG.ME

ከአቡ ሁረይራ (رضي الله عنه) ተይዞ፡ ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿مَن عادَ مريضًا، أو زارَ أخًا لَهُ في اللَّهِ ناداهُ مُنادٍ: أن طِبتَ وطابَ مَمشاكَ وتبوَّأتَ مِنَ الجنَّةِ منزلًا﴾

“የታመመን የጎበኝ ወይም ደግሞ ለአላህ ሲል የተወዳጀው ወንድሙን የጠየቀ፤ ከሰማይ የሆነ ተጣሪ መላእክት እንዲህ ሲል ይጣራል፦ ‘አማርክ፣ አካሄድህም አማረ፣ ከጀነትም ማረፊያ ተዘጋጀልህ’ በማለት።”

📚 ቲርሚዚ ሶሂህ ብለውታል፡ 2008
🥰4👌3👍2❤1
September 5, 2026 237 1