8⃣
ቀን
ብቻ ቀረው
❇️" እነሆ፥ በቶሎ እመጣለሁ፥ ለእያንዳንዱም እንደ ሥራው መጠን እከፍል ዘንድ ዋጋዬ ከእኔ ጋር አለ።"
የዮሐንስ ራእይ 22:12
💥የመድኃኒዓለም ክርስቲያን ተማሪዎች ህብረት ልዩ የሆነ ሽኝት ፕሮግራም ደረሰ🤩🤩🤩
🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥
ነሐሴ 29 ( አርብ )
ከ 2:00 ጀምሮ
👉 ነብይ ዳን
👉ዘማሪ ሀብታሙ
እና ከ fellow team ጋር ልዩ ጊዜ ይኖረናል
👉በአምልኮ የምንረሰርስበት
👉የእግዚአብሔር ቃል የምንማርበት
👉 የስነ- ፅሁፍ ጊዜ
👉4Books ለሰለጠኑ ተማሪዎች ሰርተፍኬት የሚበረከትበት
👉የሽኝት ጊዜ እና
ከተለያዩ ፕሮግራሞች ጋር
#መቅረት_በፍፁም_አይታሰብም
#ሁላችሁም_ተጋብዛችሁዋል
#መጋበዝ ያለባችሁን ሁሉ ጋብዙ
📍ጉለሌ መሰረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን
ለበለጠ መረጃ፦ ቦታዉን ካላወቃችሁ መድኃኔዓለም ደርሳችሁ ደውሉልን 🔽🔽🔽
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
📞0974166143
📞0975447482
👆👆👆👆👆 👆👆👆👆👆👆👆👆
Telegram👉@MCSF2016
@MCSF2016
Facebook👉https://www.facebook.com/profile.php?id=100091888280620&mibextid=ZbWKwL
በYouTube👉 https://youtube.com/channel/UCeU8jCgGzsOjq0L5whrzR2w

3
1August 27, 2026 129 2