#እራሳችንን_እንመርምር
አንዳንድ በጣም ያስጨነቁንና ግራ ያጋቡን ነገሮች አቅማቸው ተገፎ የእኛን አሻቅቦ ማየት ብቻ እየጠበቁ ያለ ቢሆንስ?🤷♂
"እርስ በርሳቸውም፦ ድንጋዩን ከመቃብር ደጃፍ ማን ያንከባልልልናል? ይባባሉ ነበር፤ ድንጋዩ እጅግ ትልቅ ነበርና፤ አሻቅበውም አይተው ድንጋዩ ተንከባሎ እንደ ነበር ተመለከቱ።"
ማርቆስ 16፥3-4
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
11
1August 23, 2026 673 1 4