HIVN COC Channel: post #2327 — TG.ME

አስቸኳይ የሥራ ማስታወቂያ
ድርጅት:- አልፋ ሕክምና ማዕከል

​አልፋ ሕክምና ማዕከል
ከዚህ በታች በተጠቀሰው የሥራ መደብ መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።

የሥራ መደብ: BSC ነርስ / HO (Health Officer)
• ትምህርት: BSC ዲግሪ ነርስ/ጤና መኮንን
• ​የሥራ ልምድ: 6 ወር እና ከዚያ በላይ
• ​ደሞዝ: በስምምነት

📍የሥራ ቦታ: ሻሁራ ከተማ (አልፋ ሕክምና ማዕከል)

📌 እንዴት ማመልከት ይቻላል:
መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን (CV & Documents) በአካል በመቅረብ ወይም በቴሌግራም መላክ ትችላላችሁ።
✈️ ቴሌግራም: @samtse14
📞 ለበለጠ መረጃ: 0918189585 / 0918198702

@healthinovation
❤6