ሊቨርፑል አዲስ የማልያ ላይ የፊት ስፖንሰር አግኝተዋል! የመርሲሳይዱ ክለብ ሊቨርፑል በአምስት አመት ውል… — FN SPORTS በኢትዮጵያ™ — TG.ME

ሊቨርፑል አዲስ የማልያ ላይ የፊት ስፖንሰር አግኝተዋል!

የመርሲሳይዱ ክለብ ሊቨርፑል በአምስት አመት ውል ከቱርኪሽ ኤይርላይንስ ጋር ከስምምነት ደርሰዋል።

ሊቨርፑል ከዚሁ ስምምነት በአመት 60 ሚሊዮን ፓውንድ የሚያገኝ ይሆናል።

ስምምነቱንም ከ2027/28 ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚሆን ክለቡ አሳውቋል።

SHARE | @FN_SPORTS
🔥2❤1
September 8, 2026 2.2K