ትናንት ምሸት በተደረገ የ6ኛ ሳምንት የሳውዲ ፕሮ ሊግ ጨዋታ አልሂላል በሜዳው በኒዮም 2ለ0 ተሸንፏል።አልሂላል ከ47 ተከታታይ ጨዋታዎች አሸንፈው ከመጡ ቡኃላ ትናንት የመጀመሪያ ሽንፈታቸው ሆኖ ተመዝግቧል።SHARE | @FN_SPORTSt.me/FN_SPORTS/192367Translate31September 8, 2026 985