አርሰናል ከቼልሲ ጋር ባደረጋቸው ያለፉት ዘጠኝ የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ሽንፈት አላስተናገደም፦ ◉ አሸነፈ… — FN SPORTS በኢትዮጵያ™ — TG.ME

FN SPORTS በኢትዮጵያ™የቼልሲ አዲሱ የፊት መስመር እስካሁን በተደረጉ ሁለት የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ብቻ ዘጠኝ ግቦችን እና ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን አሲስቶችን አስመዝግቧል፡ ጆአዎ ፔድሮ፡ ⚽️⚽️🅰️🅰️ ኮል ፓልመር፡ ⚽️⚽️🅰️ ሞርጋን ሮጀርስ፡ ⚽️🅰️ 1 ኢላማውን የጠበቀ የግብ ሙከራ ብቻ ያስተናገደውን የአርሰናል የተከላካይ ክፍል ዛሬስ ይፈተን ይሆን? SHARE | @FN_SPORTS
🚨አርሰናል ከቼልሲ ጋር ባደረጋቸው ያለፉት ዘጠኝ የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ሽንፈት አላስተናገደም፦

◉ አሸነፈ 4-2
◉ አሸነፈ 1-0
◉ አሸነፈ 3-1
◉ አቻ 2-2
◉ አሸነፈ 5-0
◉ አቻ 1-1
◉ አሸነፈ 1-0
◉ አቻ 1-1
◉ አሸነፈ 2-1

ይህ ከ1995 እስከ 2005 ባለው ጊዜ ውስጥ ካስመዘገቡት የ19 ጨዋታዎች ያለሽንፈት ጉዞ ወዲህ፣ ከቼልሲ ጋር ባደረጉት ጨዋታ ያስመዘገቡት ምርጥ ያለሽንፈት ጉዞ ነው።

#ARSCHE

SHARE | @FN_SPORTS
❤11🔥1
September 6, 2026 2.2K 1