🚨 ሰበር፦ ኮዲ ጋክፖን ከሊቨርፑል ለማስፈረም ያቀረቡት ጥያቄ ውድቅ ከተደረገ በኋላ፣ ማንቸስተር ሲቲ አሁን ኤንዞ ፈርናንዴዝን ከቼልሲ ለማስፈረም ሙሉ ትኩረቱን አድርጓል።David Ornstein - The AthleticSHARE | @FN_SPORTSt.me/FN_SPORTS/190939Translate8August 31, 2026 1.2K