🚨 የኤቨርተኑ ዋና አሰልጣኝ አሰልጣኝ ዴቪድ ሞይስ ባለፈው ሳምንት "ቡድናችን በቂ አይደለም" ሲል ተናግሮ ነበር።ኤቨርተን በዝውውር የመጨረሻው ቀን ላይ ወሳኝ ተጫዋቾች ክለቡን መልቀቃቸውን በማረጋገጥ ስራ ተጠምዶ ነበር 😁SHARE 📲 @EthioEplt.me/EthioEpl/64182Translate3581September 2, 2026 5.5K 1