ማንችስተር ዩናይትድ ከኤቨርተን ለጆሹዋ ዚርክዚ የቀረበለትን የውሰት ዝውውር ጥያቄ ውድቅ አድርጓል። ይህ ማለት… — እንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ™ — TG.ME

ማንችስተር ዩናይትድ ከኤቨርተን ለጆሹዋ ዚርክዚ የቀረበለትን የውሰት ዝውውር ጥያቄ ውድቅ አድርጓል። ይህ ማለት አጥቂው በኦልድ ትራፎርድ ይቆያል ማለት ነው።

ዩናይትድ ለዚርክዚ ተተኪ ለማግኘት በቂ ጊዜ አልነበረውም።

🎖 - [ The Athletic ]

SHARE 📲 @EthioEpl
❤38🔥3
September 2, 2026 7.3K 1