Bulbula GSS Since 2000 E.C student: post #1998 — TG.ME

ዛሬ በ25/07/2017 ዓ.ም በቡልቡላ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የ11ኛ እና የ12ኛ ክፍል የእንግልዘኛ እና የሂሳብ ትምህርቶች ጥያቄ እና መልስ ውድድር ተካሂዷል ።

April 3, 2025 6.5K 2