BASHEWAM SECONDARY SCHOOL ®️: post #5523 — TG.ME

ማሳሰቢያ በሚሊኒየም ክላስተር ሴንተር ለተመደባችሁ የ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ:- ረቡዕ ነሀሴ 20 /2018 አጠቃላይ ፈተና ስለሚሰጥ ሁላችሁም ተገኝታችሁ ፈተናውን እንድትወስዱ እያሳሰብን ትምህርቱን ለመከታተላችሁ እና ለመፈተናችሁ ሰርተፊኬት ማረጋገጫ ስለሚሰጥ እንዳትቀሩ እናሳስባለን። የበጋ ትምህርቱን መቀጠል የምትችሉት የሚሰጣችሁን ሰርተፊኬት ስታቀርቡ መሆኑን እንገልፃለን።

❤6
August 24, 2026 2.2K
ማሳሰቢያ በሚሊኒየም ክላስተር ሴንተር ለተመደባችሁ የ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ:- ረቡዕ ነሀሴ… — BASHEWAM SECONDARY SCHOOL ®️ — TG.ME