🗣 ማሳሰብያሰላም እንዴት አላችሁ ቅዱሳን ፤ ባጋጠሙን አንዳንድ ችግሮች ምክንያት በዚህ ሳምንት ታቅዶ የነበረው በወጣቶች የሚዘጋጀው ትምህርታዊ ኮንፈረንስ ወደ ሰኔ 29 መዘዋወሩን በአክብሮት ለመግለጽ እንወዳለን።እግዚአብሔር አብዝቶ ይባርካችሁ 🙏t.me/AFGCY/2485TranslateJune 14, 2026 724